Tuesday, July 17, 2007

ሥንዝር ታህል ጭውውት __ (ቄሱና ዲያቆን ለይኩን )5

ጃርትና ውሻ በዚያች የገጠር ከተማ የሚሸሸው ሰው ቢኖር ለይኩን ብቻ :: ጃርት ጦርዋን እያራገፈች ልታባርረው ብትጥርም እስከመሸሻ ጉድጓዷ ድርሰ እያባረረ ይደበድባታል :: የውሻ ጉዳይ ግን ለየት ያለ ነው ::

“” ለምን ውሻ ትጠላለህ ? ውሻ ‘ኮ ታማኝ ነው ‘’ ጠይቆት ነበር አንድ የፍራፍሬ ደንበኛው ::
click 4 amargna

No comments: