Saturday, July 07, 2007

ሥንዝር ታህል ጭውውት __ (ቄሱና ዲያቆን ለይኩን ) ३

ለይኩን ከመከላከል ወደማጥቃት መሸጋገሩ ቄሱን እጅግ አሳሰባቸው :: ከካፖርታቸው ስር አጠር ያለ ቆመጥ መታጠቅ ከጀመሩ ቆዩ :: አንበርብር የተባለው ውሻቸው በተጠንቀቅ ቤታቸውን እንዲጠብቅ ማድረግና ጩኽቱን ከማጨናገፍ ይልቅ '' ያዘው ! ዘንጥለው ! አትልቀቅ ሳጥናኤል ነው !"" በማለት ማበረታት የጀመሩት ከአጋፍሪው አባ ሰላሙ መደብደብ በኋላ ነው ::
click here 4 amargna

No comments: