Thursday, July 05, 2007

ሥንዝር ታህል ጭውውት __ (ቄሱና ዲያቆን ለይኩን )1

ቄስ ፍቅረ ማርያም ዲያቆን ለይኩንን በተክሲያን ቅጥር ግቢ የትኛውም ስፍራ ሲያዩት ንዴታቸውን መቆጣጠር ይሳናቸዋል :: የድቁና አገልግሎቱን ትቶ ወደአለም ከሸሸ ጀምሮ የተራ ምዕመን መብት እንዲያገኝ አልፈቀዱም ::

አዎን ! አይናቸው ከዚያ ሁሉ ህዝበ ክርስቲያን እሱን ብቻ አጉልቶ ነው የሚያሳያቸው :: ለይኩን ነገራቸው ክብደቱ በጣም ስለበዛበት ከአይናቸው ለመሰወር ጥረት ወትሮም አልተለየውም ::

click here 4 amargna

No comments: