Tuesday, December 26, 2006

Inventing his own telecom.......(..interview language --> Amharic)



ጠቢቡ እስራኤል የኢትዮጵያ ቴሌኮምኒከሸንስ መስሪያ ቤት ብቸኛ ተወዳዳሪ ሆኖ ቀርቧል (ብዙ በጀት ሳይፈልግ በጨበጣ ):: በትንሽ ከተማ ውስጥ ነዋሪ የሆነው ጠቢቡ እስራኤል ለከተማው ህዝብ (ጊንጪ ) ቴሌኮምኒኬሽን መስሪያ ቤት መስጠት ያልቻለውን አገልግሎት ማቅረቡ በመቻሉ ምክንያት የሳይንስ አዋቂዎችና መስሪያ ቤቱን ባድነት በቂጣቸው ዘጭ እንዲሉ አድርጓል :: እኔም ወንድ ወንዳታው ቶክቻው ያራዳ ልጅ ብዬዋለሁ !! This interview reminds me the story of DOS & people around with that program. God knows how many billions of users around the world are dependent on that MS-DOS today. But, before Dos got its popularity" Bill Gates contacted Tim Patterson of Seattle Computer Products and purchased a copy of his 86-DOS (previously QDOS - Quick and Dirty Operating System) for $50,000."
I hope the Ethiopian telecoms would keep the intellectual right of this young man, Israel & work with him.

No comments: