GEESKA AFRIKA MAGAZINE AND HAN- geeskaafrika.com: "Ethiopia: Melez said disarming Al-Itihad in Somalia a priority
Addis Ababa (HAN) September 13, 2006 --- The Islamists accuse the government of bolstering its defences with troops from Ethiopia, while they in turn have been accused of using military backing from Eritrea. "
Thursday, September 14, 2006
Wednesday, September 13, 2006
Tuesday, September 12, 2006
Tuesday, September 05, 2006
እዮሃ
አስቴርዬ ነብሷ Happy Ethiopian New year
እንቁጣጣሽ
ደግሞ መጣሽ
እንቁ ጣጣሽ
አመቱን ጠብቀሽ
አለሁ ስጠብቅሽ
እንቁ ነሽ
እንቁ ነሽ
እኔን ግን
በትዝታ ስበሽ
አህ!! አስለቀስሽ!
እንቁጣጣሽ
ማለቴን አልተው
ሃገሬን እስካየው
ያምጣልኝ ደጋግሞ
ግንባርሽን ስሞ
እንዳደይም አበባ
ፍቅር በኢትዮጵያዬ
በየቤቱ ይግባ::
Monday, September 04, 2006
kibur medrek
@ የእኔ ናት የግል የብቻዬ
( ተጻፈ በ OMWABO
ተተረጎመ በ ባቲ)
ሥፍር ና ቁጥር ከሌለው
አጭሮች ና ረዣዥም ብዬስል
ከቆንጆ ና መልከጥፉ_
ከትሁቶች ና ክፉዎች መሃል
በጥቂቱ ለመጥቀስ ያህል:: .........OMWABO's Verses & Its Amharic Translation click here
@ ሶፍትዌር (software )
ዕምቅድመ አለም
አምላክ ማር ን ሰርቶ ፣
ለሰውልጆች ጤና እንዲሆን
አስማምቶ፣
በፍቅር ሥሌቱ
--ድምሮ ቀንሶ
--ቀንሶም አካፍሎ
አካፍሎም አባዝቶ::....... ሶፍትዌር (software ) click here
@ ኮሶ መድሃኒት ነው
ተወጥሮ ሆዱ
ልክ እንደከበሮ ፣
አይጠጋው እህል
አይደል እንደድሮ ::
ኮሶ ጠጣ ቢሉት
ግሽግሽ ያደረገው ፣
ሰውዬው ምን ነካው
ኮሶ መድሃኒት ነው ::.....ኮሶ መድሃኒት ነው click here
@ ሱሴ ሽርሙጣዋ
ከጀበናው ልቤ
ከፍም ከተጣደው፣
ሲንተከተክ ቡና
አርሮ የተወቀጠው:: .....ሱሴ ሽርሙጣዋ click here
( ተጻፈ በ OMWABO
ተተረጎመ በ ባቲ)
ሥፍር ና ቁጥር ከሌለው
አጭሮች ና ረዣዥም ብዬስል
ከቆንጆ ና መልከጥፉ_
ከትሁቶች ና ክፉዎች መሃል
በጥቂቱ ለመጥቀስ ያህል:: .........OMWABO's Verses & Its Amharic Translation click here
@ ሶፍትዌር (software )
ዕምቅድመ አለም
አምላክ ማር ን ሰርቶ ፣
ለሰውልጆች ጤና እንዲሆን
አስማምቶ፣
በፍቅር ሥሌቱ
--ድምሮ ቀንሶ
--ቀንሶም አካፍሎ
አካፍሎም አባዝቶ::....... ሶፍትዌር (software ) click here
@ ኮሶ መድሃኒት ነው
ተወጥሮ ሆዱ
ልክ እንደከበሮ ፣
አይጠጋው እህል
አይደል እንደድሮ ::
ኮሶ ጠጣ ቢሉት
ግሽግሽ ያደረገው ፣
ሰውዬው ምን ነካው
ኮሶ መድሃኒት ነው ::.....ኮሶ መድሃኒት ነው click here
@ ሱሴ ሽርሙጣዋ
ከጀበናው ልቤ
ከፍም ከተጣደው፣
ሲንተከተክ ቡና
አርሮ የተወቀጠው:: .....ሱሴ ሽርሙጣዋ click here
Subscribe to:
Posts (Atom)
እኔስ በሀገሬ እንኳን ሰው ""ጅብ "" አለምዳለሁ ::